tg-me.com/Mehereni_dngl/9952
Create:
Last Update:
Last Update:
ስጋችን ምግብ ሲያጣ እደ ሚደክም ሁሉ
ነፍስም ምግቡን የእግዚአብሔር ቃል ስታጣ ትደክማለች
ሰዉ ሀጢአት ጨርሶ ሲጠላ ሀጢአትንም ሁሉ ሲተዉና ከልቦናዉ ፈፅሞ ሲያጠፋዉ የልብ ንፅህና ያገኛል
በንሰሀ ሕይወት ለመኖር የምንሻ ከሆነ ለወደቅንበት ሀጢአት ምክንያት መደርደር እና ለራሳችን ይቅርታን ለመስጠት መሞከር የለብን
ጨዋ ሰው በሌሎች ሰወች መጐሳቆል ላይ የራሱን ምቾት አይገነባም እርሱ የሌሎችን ሰዎች ምቾት ለማደላደል የራሱን ምቾት ይረሳል። "ብጹዕ አቡነ ሺኖዳ"
BY መሐርኒ ድንግል
Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280
Share with your friend now:
tg-me.com/Mehereni_dngl/9952